የጥናት እርዳታዎች
ዳግመኛ መወለድን፣ ከእግዚአብሔር መወለድ


ዳግመኛ መወለድን፣ ከእግዚአብሔር መወለድ

የጌታ መንፈስ በሰው ልብ ውስጥ ታላቅ ለውጥ በማምጣት ምንም ክፉ ለማድረግ ፍላጎት ሳይሆን፣ ነገር ግን የእግዚአብሔር ነገሮች ለማድረግ ፍላጎት እንዲኖረው ማድረግ።