የጥናት እርዳታዎች
ሰውነት


ሰውነት

በእግዚአብሔርም ምስል ተፈጥሮ ከመንፈስ ጋር በመጣመር ህያው ሰውን የሚሰራ ስጋዊ፣ የስጋና የአጥንት የሰውነት አካል። የወንድ እና ሴት ሰዎች አካላዊ ሰውነቶች በትንሳኤ ከመንፈሳቸው ጋር ለዘለአለም ተመልሰው ይጣመራሉ። ቅዱሣት መጻህፍት አብረው የተጣመሩትን ሰውነት እና መንፈስ እንደ ነፍስ ይጠሩታል (ዘፍጥ. ፪፥፯ት. እና ቃ. ፹፰፥፲፭ሙሴ ፫፥፯፣ ፱፣ ፲፱አብር. ፭፥፯)።